እናት ባንክ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የ2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ የእናት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሀና ጥላሁንና የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ወንደወሰን ተሾመ በሰላም ሚኒስቴር ጽ/ቤት በመገኘት ለኮሮና ቫይረስ ብሔራዊ ሐብት አሰባሳቢ ኮሚቴ የገንዘብ ድጋፉን አስረክበዋል፡፡
Follow Us
Find Us
Address
Kirkos sub-city, woreda 8, Jomo Kenyata Avenue, |Enat Tower |P. O. Box 18401, Addis Ababa, Ethiopia
Hours
Monday—Friday: 9:00AM–5:00PM
Saturday & Sunday: 11:00AM–3:00PM