+251 115 158278 info@enatbanksc.com

እናት ባንክ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የ2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ የእናት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሀና ጥላሁንና የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ወንደወሰን ተሾመ በሰላም ሚኒስቴር ጽ/ቤት በመገኘት ለኮሮና ቫይረስ ብሔራዊ ሐብት አሰባሳቢ ኮሚቴ የገንዘብ ድጋፉን አስረክበዋል፡፡